admin

የፅዳት ዘመቻ ከአዲስ አበባ ከንቲባ ጋር

በምስረታ ሂደት ላይ የሚገኘው የኢትዮጵያ ወጣት ዳያስፖራ ማህበር ከአዲስ አበባ መስተዳደር ጋር በመተባበር የዳያስፖራ ማህበረሰብ የተሳተፈበትየአበባን አናፅዳ ዘመቻ ቅዳሜ ነሐሴ 26/ 2010 ዓ/ም በተሳካ ሁኔታ ማከናወኑ ይታወሳል። የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ (በከንቲባ ማዕረግ) ታከለ ኡማ ይህንን የዳያስፖራ ተነሳሽነት ከግምት በማስገባትና ከዲያስፖራው ጋር ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር በማሰብ ነገ ቅዳሜ ጷጉሜን 3 ቀን 2010 ዓ/ም በድጋሜ የፅዳት …

የፅዳት ዘመቻ ከአዲስ አበባ ከንቲባ ጋር Read More »